info@eliginsurance.com

Drop us a line

+251115549651

Make a call

ለተጫራቾች በሙሉ

ኩባንያችን በሪፖርተር ጋዜጣ ባወጣው ግልጽ የመኪና ግዥ ጨረታ ቁጥር ELIG/VP/001/15 ለመሳተፍ ሰነድ የወሰዳችሁ ተጫራቾች በሙሉ፡፡ ኩባንያችን ከተወዳዳሪዎች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና መጠን ይቀነስልን በሚል የቀረበለትን ጥያቄ መሰረት በማድረግ ከዚህ በፊት 10 በመቶ የነበረው የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና መጠን ተቀይሮ በአንድ ተሸከርካሪ 30ሺህ ብር እንዲሆን የተወሰነ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር